ራዕይ፡- የፀሐይ ጮራ የመጀ/ደ/ት/ቤት ጥራት ያለው ትምህርት በመስጠት፣ጠንካራ የትምህርት ልማት ሰራዊት በመገንባትና መልካም አስተዳደርን
በማስፈን በ2017 ዓ.ም በማንኛውም መመዘኛ መስፈርት በከተማችን ስር ካሉ የመ/ደ/ት/ቤቶች ተመራጭ ሆኖ ማየት፡፡